Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all 13695 articles
Browse latest View live

120ኛ ዓመት የሞላዉ የኢትዮጵያና ሩስያ ይፋዊ ወዳጅነት

$
0
0
የኢትዮጵያና የሩስያ ይፋዊ ግንንኙነት የጀመረዉ ከአፄ ምኒሊክ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ ነዉ። ከቀድሞዋ ሶቭየት ሕብረት ጀምሮ በሩስያ ከ 20 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዉያን ትምህርታቸዉን ተከታትለዋል። በአሁኑ ሰዓት ወደ 130 የሚሆኑ ተማሪዎች አሉ።[...]

የአምነስቲ ሪፖርት

$
0
0
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያለፈውን የአውሮፓውያኑን 2017 ዓ.ም የሃገሮች ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሪፖርቱን አውጥቷል።[...]

ዶክተር አቢይ አህመድ ማን ናቸዉ? (ፍቅር ስንታየሁ)

$
0
0
ከፍቅር ስንታየሁ ዶክተር አቢይ አህመድ “አባቴ ሙስሊም ነው እናቴ ክርስቲያን ነች፡፡ ሀምሳ አመት በጋብቻ ሲኖሩ እኔን ጨምሮ ዘጠኝ ልጆች ወልደው አሳድገዋል” ሲሉ ስለትውልዳቸው ይናገራሉ፡፡ “Social Capital and Inter-Religious Conflict in[...]

የቻይና ከባዱ የፈተና ጥያቄ

$
0
0
የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በቀረበላቸው የማይፈታ የፈተና ጥያቄ ገራ ተጋብተው ነበር። ተማሪዎቹ የተለያዩ መልሶችን አስፍረው ነበር። ምን አሉ?[...]

የቴክኖሎጂ ቋንቋዎች በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ እና በትግርኛ?

$
0
0
የዓለም የአፍ መፍቻ ቋንቋ ቀን በአውሮፓዊያኑ 1952 በባንግላዴሽ ተጀመረ። ቀኑ አደጋ ላይ የሚገኙ ቋንቋዎችን ለመዘከር ያለመ ነው።[...]

የአፍሪቃዉያን ስደኞች ሞትና እንግልት በየመን

$
0
0
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን /UNCHR/ ሰሞኑን ባወጣዉ ዘገባ ባለፈዉ ጥር ወር መጨረሻ ብቻ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያና  የሶማሊያ ስደተኞች ወደ የመን ባህረ ሰላጤ ተጉዘዋል። በዚህ የባህር ላይ ጉዞ[...]

ውጥረት በኢትዮጵያ፥የምዕራባውያኑ ማስጠንቀቂያ

$
0
0
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ የውጭ ሀገር መንግሥታት የተቃውሞ አጸፌታ፤ በሰሜን ኢትዮጵያ ለሦስት ቀናት የተከናወነው የሥራ ማቆም አድማ እና ለቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሦ ጊዳዳ ከኦሕዴድ የተበረከተላቸው የግል ተሽከርካሪ ስጦታ መነጋገሪያ[...]

ብአዴን አቶ ደመቀንና አቶ ገዱን በስልጣን ላይ ለማቆየት ወሰነ

$
0
0
ብአዴን አቶ ደመቀንና አቶ ገዱን በስልጣን ላይ ለማቆየት ወሰነ (ኢሳት ዜና የካቲት 16 ቀን 2010 ዓ/ም) በዝግ ስብሰባ ለሳምንታት ሲገማገም የሰነበተው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ አቶ ደመቀ መኮንን የድርጅቱ ሊ/መንበር አቶ[...]

የደቡብ ሱዳን ባለስልጣናት በጦር ወንጀለኝነት ሊከሰሱ ነው

$
0
0
(ኢሳት ዲሲ–የካቲት 16/2010) አርባ የሚሆኑ የደቡብ ሱዳን ባለስልጣናት በጦር ወንጀለኝነትና በሰብአዊ መብት ጥሰት በግል ሊጠየቁ እንደሚችል አንድ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት ይፋ አደረገ። ቢቢሲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ሪፖርት ጠቅሶ እንደዘገበው[...]

ብአዴን አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና ደመቀ መኮነን በያዙት ሃላፊነት እንዲቀጥሉ ወሰነ። የዶቸ ቬለን ዘገባ ተከታተሉ

$
0
0
Ato Gedu Andargachew To Continue As President of Amhara Regional State  [...]

የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ ተጠናቀቀ

$
0
0
ዛሬ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፣ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል፡፡[...]

ተመድ በሦርያ በተከበበችው ምሥራቅ ጎታና በደማስቆ የቦንብ ድብደባ እንዲቆም ጥሪ አቀረበ

$
0
0
በሦሪያ በተከበበችው ምሥራቅ ጎታ ላይ የሚዘንበው እጅግ ሰቅጣጭ የቦንብ ድብደባና በደማስቆ ከተማ ላይ የሚወነጨፈው የከባድ መሣሪያ ውርጅብኝ በአስችኳይ እንዲቆም፣ የዓለሙ ድርጅት ልዩ መልዕክተኛ ስታፋን ዲ ሚስቱራ ዛሬ ጥሪ አቅርበዋል።[...]

ESAT DC Amharic News Feb 23, 2018

ታሪክን የኋሊት…. በእናት አርበኛዋ አንደበት!

$
0
0
ቅዳሜ ነው፤ የገበያ ቀን። “….ላንዱ ፍርሃት ላንዱ ምትሃት፤ ላንዱ ተስፋ ላንዱ ሰጋት፤ የግርግር የሆይታ ቋት፤ አይ መርካቶ…” እንዲል ባለቅኔው ጸጋዬ ገብረመድህን ትርምስምሱ መርካቶ በሰው ጉንዳን ተወሯል። 73 ዓመታት ወደኋላ፤ ጥር[...]

በለውጥ ማዕበል ውስጥ የምትናወጠው የኢህአዴግ መርከብ! (ዳዊት ከበደ ወየሳ)

$
0
0
ኢትዮጵያዊነት ሞቶ ፍታት እየተደረገለት ነው ከሚባለው ኦሮሚያ ምድር፤ የአዳዲሶቹን መሪዎች ንግግር እየሰማን ቀልባችን ወደነሱ መሳብ ከጀመረ ሰነባበተ። ህዝቡ ይህን ያህል ስሜት ሰጥቶ ሊሰማቸው የቻልንበት ዋና ምክንያት ደግሞ፤ ሲባልለትና ሲጮህለት የነበረውን[...]

ኢህአዴግ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመምረጥ በሚቀጥለው ሳምንት ይሰበሰባል

$
0
0
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመምረጥ በመጪው ሳምንት እንደሚሰበሰብ አንድ የኦህዴድ ባለስልጣን ገለጹ፡፡ ስብሰባው እንዲካሄድ ቀነ ቀጠሮ የተያዘው ለረቡዕ ነው ተብሏል፡፡[...]

የሰብዓዊ መብት ይዞታ በአፍሪቃ

$
0
0
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው አመታዊ ዘገባ የአፍሪቃ የሰብዓዊ መብት ይዞታ በሰላማዊ ሰልፈኞች፣ የፖለቲካ ተቃዋሚዎች የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች እና የሲቪክ ማኅበረሰብ ላይ በሚፈጸሙ የታቀዱ ጥቃቶች የተሞላ መሆኑን አትቷል። ዘገባው[...]

Col Demeke Zewedu Interview With Tsion Girma – VOA

$
0
0
Col Demeke Zewedu Interview With Tsion Girma EthiopianReview.com is the longest running Ethiopian news and opinion journal.[...]

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ክልሎች በፀጥታ ጉዳይ ላይ መግለጫ እንዳይሰጡ ተከለከሉ

$
0
0
- በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማናቸውም ጊዜ ብርበራ ይደረጋል    - ከኮማንድ ፖስቱ ፈቃድ ውጪ ማንኛውንም ሰልፍና የአደባባይ ስብሰባ ማድረግ ተከልክሏል    - ሰዓት እላፊን ተላልፎ በተገኘ ሰው ላይ እርምጃ[...]

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአማካሪነት ቦታ እንዲሰጣቸው ተወሰነ

$
0
0
   ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአማካሪነት ቦታ እንዲሰጣቸው ተወሰነ  “ኦህዴድ ቃል የገባውን ፈፅሞልኛል፤ በተደረገልኝ ሁሉ ደስተኛ ነኝ”    ሰሞኑን 3 ሚሊዮን ብር የሚገመት መኪና ከኦህዴድ የተበረከተላቸው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ወርሃዊ ደመወዝ የሚያገኙበት የአማካሪነት ቦታ እንዲሰጣቸው መወሰኑም ታውቋል፡፡ ባለፈው[...]
Viewing all 13695 articles
Browse latest View live