Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ የሚያደርጉትን ሰላማዊ ትግል እንደሚደግፍ አጋርነቱን አሳያ

$
0
0

May 1/2014 በዛሬውቀንበኖርዌይበተከበረውአለምአቀፍየሰራተኞችቀንላይበመገኛትየዲሞክራሲያዊለውጥበኢትዮጵያድጋፍድርጅትኖርዌይአንድነትናሰማያዊፓርቲበሀገርቤትየሚደረገውንሰላማዊትግልእንደሚደግፍአጋርነቱንአሳያ::

sew34

ሜይ 1, አለምአቀፍየላብአደሮችናየሰራተኞችቀንበየአመቱበመላውአለምበተለያዩአህጉራትበደማቅሁኔታእንደሚከበርይታወቃል:: ይህመከበርከጀመረከመቶሃያአመትበላይየሆነውየላብአደሮችናየሰራተኞችቀንዘንድሮምሜይ 1 ቀን 2014 (ሚያዚያ 23 ቀን 2006 ዓ.ም ) በተለያዩአህጉራትተከብሮል::

በዛሬውምቀንሜይ 1 ቀን 2014 በኦስሎናበኖርዌይበተለያዩከተሞችበደማቃሁኔታየተከበረሲሆንየተለያዩ  የፖለቲካድርጅቶች፣  በሰብአዊመብትድርጅቶች፣  ሌሎችምድርጅቶችእንዲሁምበኖርዊይየሚኖሩየተለያዩሀገራት  ማህበረሰብክፍሎች (community) የየሀገራቸውንባንዲራእናየየድርጅታቸውንአርማበመያዝየሰራተኛውንመብትመከበርየሚጠይቁናሌሎችንምየተለያዩመፈክሮችን፣አርማዎችንበመያዝ  በደማቅሁኔታአክብረዋል::

 

በኦስሎእናበተለያዩከተሞችየሚኖሩየዲሞክራሲያዊለውጥበኢትዮጵያድጋፍድርጅትኖርዌይአባሎችየድጋፍድርጅቱለአባሎቹባደረገላቸውየሰልፍጥሪመሰረትተሳታፊየሆኑሲሆንበዚሁበኢትዮጵያሕዝብላይየሚደርሰውንየሰብዊመብትእረገጣየተቃወሙሲሆንለአንድነትእናሰማያዊፓርቲያላቸውንምድጋፍአሳይተዋል:: በአሁኑሰአትየወያኔመንግስትበኢትዮጵያሕዝብላይእያደረሰያለውንየሰበሃዊመብትእረገጣ፣አፈና፣እስራትናግድያበመቃወምአንድነትለዴሞክራሲናለፍትህፓርቲ (አንድነት) እናሰማያዊፓርቲሰለማዊትግልእያደረጉእንዳለናበሰላማዊትግልየወያኔንመንግስትእየተፋለሙትእንደሆነይታወቃል::

የዲሞክራሲያዊለውጥበኢትዮጵያድጋፍድርጅትኖርዌይአባሎችናአመራሮችየተለያዩመፈክሮችንበመያዝእናበማሰማትለአንድነትእናሰማያዊፓርቲያላቸውንየድጋፍአጋርነታቸውንበማሳየትበደማቅሁኔታአክብረዋል::

ድልለኢትዮጵያሕዝብ !!!

ዲሞክራሲያዊለውጥበኢትዮጵያድጋፍድርጅትኖርዌይ


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles