ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ማን ናት? (የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም ልጅ)
የሱ (የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም) ልጅ በመሆኔ በጣም! በጣም ነው የምኮራው፡፡ በነገራችን ላይ እናቴም ያልተዘመረላት ጀግና እንደሚባሉት አይነት ነች። ከነዚህ ሰዎች መፈጠሬ ለኔ ክብሬም ኩራቴም ነው፡፡ ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ================ ራስሽን ለአንባቢ በማስተዋወቅ ውይይታችንን...
View Articleደብረማርቆስ ከተማ ላይ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለገሰ፡፡
ለሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ደም ተለገሰ ‹‹ስርዓቱ ገዳይ ቢሆንም እኛ በደማችን ነፍስ እናድናለን›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ ላይ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ዛሬ ሀምሌ 26/2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለገሰ፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ ደጋፊዎችና ሌሎችም …
View Articleሳሞራ የኑስ ሰነፍ፣ ፈሪ፣ አድርባይና ሴሰኛ
ጀነራል ሳሞራ የኑስ ከሱዳናዊ አባቱ እና ኤርትራዊ እናቱ ኤርትራ ሳህል ከርከበት ተወልዶ ያደግና በአፍላ የጉርምስና ጊዜው በ1950 ዓ.ም ከወላጆቹ ጋር ወደ አክሱም በስደት የመጣ ነው፡፡ ለሰፌድ ስራ የሚያገለግል ዘንባባና አከት በመሽጥ በሚያገኙት እጀግ በጣም አንስተኛ የሆነች የቀን ገቢ ከለማኝ ኖሮ …
View Articleሰበር ዜና ወያኔ አፈሳ ጀመረ
በርካታ የአዲስ አበባ ወጣቶች ወደ ወያኔ ማጎሪያ ቤቶች እየተጋዙ ነው። የህወሀት ወያኔ መንግስት ከትላንት ምሽት እስከ ዛሬ 25/11/2007 አ.ም ጠዋት ከ4000 ያላነሱ የአዲስ አበባ ወጣቶችን ከየ ክፍለ ከተማው የሚሰጋቸዉን አፍሶ መገናኛ አምቼ ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ሰብስቦ በአውቶቢስ ሲያጉዝ…
View Articleበአርበኞች ግንባር አባልነት የተጠረጠሩ ዘጠኝ የሰሜን ጎንደር ነዋሪዎች በአሸባሪነት ተከሰሱ
አንዱ ተጠርጣሪ የፌዴራል የፖሊስ አባል እንደነበር ተጠቁሟል መቀመጫውን ኤርትራ ውስጥ ማድረጉንና ራሱን ‹‹የአርበኞች ግንባር›› በማለት እንደሚጠራ የተገለጸው ድርጅት አባል በመሆን፣ ተልዕኮ በመቀበልና አባላትን በመመልመል ሲሳተፉና ሲንቀሳቀሱ ተገኝተዋል የተባሉ ዘጠኝ የሰሜን ጎንደር ነዋሪዎች፣ በሽብርተኛ ድርጅት ውስጥ...
View Articleየደህንነት መስሪያ ቤቱን አፈና እና ግድያን ለማጠናከር ሁለተኛ ዙር የበጀት ጭማሪ ማሻሻያ ተደረገ::
#Ethiopia የሃገሪቱን ሃብት ለስልጣን ማስረዘሚያ ያዋለው የወያኔው ጉጀሌ አገዛዝ ለደህንነት ቢሮው በስድስት ወር ውስጥ ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ የበጀት ጭማሪ ማሻሻያ ማድረጉ የወስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ፓርላማው ሳይቀፈድ አሊያም ለውይይት ሳይቀርብ በዘፈቀደ...
View Articleበዕቅበተ እምነት እና በመልካም አስተዳደር ንቅናቄአቸው: የአክራሪነት ፍረጃው እንዲታረም የሰንበት ት/ቤቶች...
በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት እና በሚኒስቴሩ ሓላፊዎች ውይይት፡- በሓላፊዎች የሀብት ምዝገባ የተጠያቂነት ሥርዐት ለመዘርጋት እገዛ እንዲደረግ ተጠይቋል የሰንበት ት/ቤቶች በስልት እና በሰላማዊነት ተጋድሏቸውን እንዲያጠናክሩ ሚኒስቴሩ አሳስቧል መንግሥትም በሙስና ወንጀሎች ተዋረዳዊ መዋቅሩን ጠብቆ ርምጃ እንደሚወስድ...
View Article«አሜሪካ እግረኛ ጦር ወደ ሶማሊያ ማስገባት አትፈልግም። ይህን ስራ የኢትዮጵያ መንግስት እየተወጣልን ነው! » ባራክ ሁሴን...
ከኦባማው ጉብኝት በኋላ አሜሪካ ኢትዮጵያ ተጨማሪ እግረኛ ጦር ወደ ሶማሊያ እንድታስገባ ያዘዘቻት ሲሆን እግረኛ ጦሩም የሚዘምተው በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወይም በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ መሆኑ ታውቋል። ለአልሸባብ ማገዶነት የተመረጠው ክፍለጦር ደግሞ በሜጄር ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ (ዋናው መሪ ስዩም ሃጎስ ቢሆንም) የሚመራው…
View Articleበኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሜቴ አባላት ላይ ፖለቲካዊ ውሳኔ ተሰጠ::
በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሜቴ አባላት ላይ ፖለቲካዊ ውሳኔ ተሰጠ:: ምንሊክ ሳልሳዊ :- ለዛሬ የተቀጠረው የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ የወያኔው መንግስት የመሰረተው የሃሰት ክስ ፖለቲካዊ ውስኔ ማግኘቱን ከሰሚት ፍርድ ቤት አከባቢ የተገኙ መረጃዎች ጠቁመዋል::በዚህም...
View Articleበውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን የመከፋፈል ሴራ
በውጭ የሚኖረው ኢትዮጵያዊን በጎሳ መክፈል ያውም በመንግስትነት ከተቀመጠ አካል ሲሆን እንዴት ያሳዝናል።አምና ”የትግራይ ዲያስፖራ” በዓል ተብሎ ሲከበር ታዝበናል። ዘንድሮ የመከፋፈሉ ሂደት ቀጠለ እና ዶ/ር ቴዎድሮስ ”የኦሮሞ ዲያስፖራ” የሚል ዝግጅት በፌስ ቡክ ገፃቸው ይዘው ብቅ አሉ።የዶ/ር ቴዎድሮስ መስርያቤት...
View ArticleBreaking News የወያኔው ካንጋሮ ፍርድቤት በእነ አቡበክር አህመድ የክስ መዝገብ የተጠቀሱ 18 ተከሳሾች ከ22 እስ...
22 አመት የተቀጡት ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀሉከፍተኛ ሚና ነበራቸው ያላቸው አቡበክር አህመድ፣ አህመዲን ጀበል፣ ያሲን ኑሩ እና ከሚል ሸምሱ ናቸው ። ችሎቱ በመዝገቡ የተጠቀሱ 5ኛ፣ 7ኛ፣ 8ኛ፣ 11ኛ እና 15ኛ ተከሳሾችን፥ በድሩ ሁሴን፣ ሳቢር ይርጉ፣ መሃመድ አባተ፣ አቡበክር አለሙ እና…
View Articleየሳምንቱ አበይት ዜናዎችንና ስለወቅታዊ የሀገራችን ፖለቲካ እንቅስቃሴን የሚዳስሱ ዝግጅቶችን በDCESON ራዲዮ ያድምጡ
በትግራይ የወያኔ ሰራዊት ላይ በደረሰ ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተነገረ የባህርዳር ከተማ ከንቲባ በሙስና ተጠርጥሮ ከተያዘ በዋላ መፈታቱ ህዝብን አስቆጣ የወያኔ ወታደሮች ከአርበኞች ግንቦት 7 ጋር እና በተለያየ ስፍራ በተደረጉ ጦርነቶች እየተፍረከረኩ ነው!!!! አምስት የነጻነት ሐይሎች ተዋሐዱ በትግራይ ምዕራባዊ ዞን…
View Articleበረከት ስምዖን ሞቶ አንዳርጋቸውን ሆኖ ተነሳ ( ሄኖክ የሺጥላ )
በረከት ስምዖን ሞቶ አንዳርጋቸውን ሆኖ ተነሳ ( ሄኖክ የሺጥላ ) አማሪካዊው ጠሐፊ ዊልያም ጀምስ ስለ ( pragmatism, radical empiricism, and pluralism) ብዙ የፍልስፍና አዲስ መሰረተ ሃሳቦችና እና የ ሃሳብ ፍሰቶችን ያመጣ ( ያመነጨ ) ፣ የጻፈ ፣ ያሳወቀ እና የሞገተ …
View Articleህገወጥ አገዛዝን መታገስ በራሱ ወንጀልን ማበረታታት ነው::የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ትግላችን ተጠናክሮ መቀጠል...
ምኒሊክ ሳልሳዊ : ፍትህ ካለ ሰላም አለ::ፍትህ ካለ እድገት አለ:;ፍትህ ካለ እስር ቤቶች በንጹሃን አይሞሉም:: ፍትህ ካለ ነጻነት እና መብት አለ:; ፍትህ ካለ የሚሸማቀቅ አይኖርም::ፍትህ ከተረጋገጠ ሕጎች ሁሉ በበላይነት የሕዝብ ይሆናሉ::ይህ ሁሉ የሚረጋገጠው በኛ ለኛ ከኛ ነው::እኛ አዎ እኛ በአሁን …
View Articleለሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ደም ተለገሰ
ሐምሌ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰኔ 8 ቀን 2007 ዓ.ም. ደብረማርቆስ ከተማ ውስጥ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ሀምሌ 26 ቀን 2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለግሷል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ ደጋፊዎችና ሌሎችም ሳሙኤልን ለማስታወስ የተገኙ …
View Articleየአዲስ አበባ የኢህአዴግ ግምገማ አባላቱን ከሁለት ከፈለ
ሐምሌ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየደረጃው በሚገኙ በኢህአዴግ ድርጅት ኃላፊዎች የተመራውና በተያዘው በጀት ዓመት ከተማዋን ይመራሉ ተብለው የሚሾሙ የድርጅት ካድሬዎችን የሚለይበት የከተማና የክ/ከተማ ከፍተኛ የግምገማ መድረክ አጋማሹን ካድሬ አስደስቶ አጋማሹን...
View Articleበድምጻችን ይሰማ የሙስሊም የመፍትሄ አፈላላጊ የኮሚቴ አባላት ላይ ከባድ ቅጣት ተላለፈ
ሐምሌ ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአቶ አቡበክር አህመድ የክስ መዝገብ ስር የሚገኙ የድምጻችን ይሰማ የመፍትሄ አፈላላጊ አባላት ከ22 እስከ 7 አመታት በሚደርስ እስር እንዲቀጡ የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ውሳኔ አስተላልፏል። ጠበቃ ተማም አባቡልጉ …
View Articleትግል በጥበብ የተሞላ መንገድ ነው! ከስሜታዊነት እንቆጠብ!!! (የሱፍ ጌታቸው/FB)
ከተመክሮ ሁሉ ጥንቃቄን የሚፈልግ ተመክሮ የትግል ተመክሮ ነው፡፡በቂ ዝግጅት ማጣት አንድም ንዝህላልነት፣ አንድም አቅለ-ቢስ መሆን ነው ከማለት በስተቀር ምን ትርጓሜ ይኖረዋል? ራስን ለክፍፍል ማጋለጥ፣ የራስን ችግር ራስ አለመፍታት፣ የተፎካካሪን ስልትና ስትራቴጂ አለማስላት፣ የህዝብንና የሀገርን ፍላጐት አለማስቀደም፣...
View Articleየፖለቲካን ፍርድ አንቀበልም! (ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽ)
የፖለቲካን ፍርድ አንቀበልም! ( ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽ ) በኢትዮጵያ አገራችን ውስጥ በዛሬው እለት ማለትም ሰኞ ሐምሌ 27 ቀን 2007 እኢአ (August 3, 2015) የሰው ልጅ ሊሸከመው ቀርቶ ለመስማትም የሚሰቀጥጥ የታሪክ ጠባሳ የሆነ ብይን በወያኔ አገዛዝ የሚታዘዘው ፍርድ ቤት አስተላልፏል። ምንም …
View Article