Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

የኛ ነገር፤ ከኔ ማእዘን፤ ክፍል 14

$
0
0

ተክለሚካኤል አበበ(ቶሮንቶ-ካናዳ)

 የግንቦት ሰባት ርእሰ - አንቀጽ

 1.      ከግንቦት ሰባትና የግንቦት ሰባት አመራር አባላት የማደንቅላቸው ድንቅ ነገር ቢኖር ሌሎችን ያለመተናኮስ ባህርያቸው ነው።ሌሎች ቢተነኩሷቸውም እንኳን፤ ምንም ምላሽ ያለመስጠት አቋማቸውን አደንቅላቸዋለሁ። እስካለፈው ሁለት ሳምንት ድረስ። ባለፈው ሁለት ሳምንት ግን፤ በራሳቸው አነሳሽነት አገር ቤት ያሉትን ድርጅቶች ወደ መተንኮስ ያዘነበሉ ይመስላል። በተለይም ሰማያዊ ፓርቲን። ስለዚህም ጥያቄ ተነሳብኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>