Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

ሞረሽ ወገኔ በቺካጎ ከተማ የውይይትና የምክክር ስብሰባ ጠራ

$
0
0

(ዘ-ሐበሻ) ሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅት በቺካጎ ከተማ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 28 ቀን 2013 ሕዝባዊ የውይይትና የምክክር ስብሰባ መጥራቱን አስተባበሪዎቹ ለዘ-ሐበሻ በላኩት በራሪ ወረቀት አስታወቁ።

በተጠቀሰው ዕለት ከ12:30 ፒኤም ጀምሮ በLoyola Park recreation Center (1230 W Greenleaf Ave., Chicago, IL 60626) ይደረጋል በተባለው በዚሁ ሕዝባዊ የውይይትና የምክክር ስብሰባ ላይ የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ተክሌ የሻው እንደሚገኙና ሕዝቡን እንደሚያወያዩት ተገልጿል። የቺካጎውን ስብሰባ ያስተባበሩት ወገኖች ለዘ-ሐበሻ የላኩት በራሪ ወረቀት (ፍላየር) የሚከተለው ነው፦

Moresh


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>