Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

ኢትዮጵያውያን በፈረንሳይ ፓሪስ ያደረጉት የተቃውሞ ሰልፍ (ዜና ፎቶ)

$
0
0

ኢትዮጵያውያን በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በሳዑዲ አረቢያ ከትናንት በስቲያ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። “ሐዘናችን ለ1 ሳምንት ብቻ እንዳይሆን” በሚል መርህ ይህ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ እዛው ፓሪስ ውስጥ ኖቬምበር 29 ቀን 2013 እንደሚደረግ አዘጋጆቹ ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል። በፓሪስ የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ፎቶ ዘገባ የሚከተለው ነው፦
france 7

france 6

france 5

france 4

france 3

france 2

france 1


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>