የዚህ ቀን በዓ/ዓቀፍ ደረጃ ታስቦ መዋሉ በተመድ መግለጫ መሰረት ከሰው ልጅ ታሪካፍ ፈተናዎች ኣንዱ የነበረው የባርያ ንግድ የተወገደበትን ኣሉታዊ ኣሻራ ለማስታወስ እና ከዚሁ ጎን ለጎን ዘመናዊ ባርነት እየተባሉ የሚታወቁትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ለመታገል ነው። ታህሳስ 2 ይላል ዛሬ የ ተመድ ዋ/ጸኃፊ ኮፊ ኣናንን ጠቅሶ የወጣው የድርጅቱ
↧