አራቱ ኃያላን መጽሐፍን በተመለከተ በኢትዮጵያ የመካከለኛው ዘመን ታሪክና በጽንዐት በሚታወቁት አባቶች ታሪክና አስተዋጽዖ ዙሪያ ጎንደር ከተማ ላይ ልዩ መርሐ ግብር ይኖረናል፡፡ በጎንደር ዙሪያ፣ በባሕርዳር፣ በደብረ ታቦርና አካባቢው ያላችሁ ሁሉ ተጋብዛችኋል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ
· ዶክተር ውዱ ጣፈጠ
· ዶክተር አምሳሉ ተፈራ
· አቶ ባንተ ዓለም ታደሰ - ጥናት ያቀርባሉ
ቀን ፡- ታኅሣሥ 20 ቀን 2006 ዓም
ሰዓት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ ፡- ጎንደር ታየ በላይ ሆቴል
የመግቢያውን ካርድ ለማግኘት የሚከተሉትን ስልክ ቁጥሮች ይጠቀሙ
0918190868 / 0913788769