Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

ጎንደር ላይ እንገናኝ

$
0
0

 አራቱ ኃያላን መጽሐፍን በተመለከተ በኢትዮጵያ የመካከለኛው ዘመን ታሪክና በጽንዐት በሚታወቁት አባቶች ታሪክና አስተዋጽዖ ዙሪያ ጎንደር ከተማ ላይ ልዩ መርሐ ግብር ይኖረናል፡፡ በጎንደር ዙሪያ፣ በባሕርዳር፣ በደብረ ታቦርና አካባቢው ያላችሁ ሁሉ ተጋብዛችኋል፡፡

በመርሐ ግብሩ ላይ
·   ዶክተር ውዱ ጣፈጠ
·   ዶክተር አምሳሉ ተፈራ
·   አቶ ባንተ ዓለም ታደሰ - ጥናት ያቀርባሉ

ቀን ፡- ታኅሣሥ 20 ቀን 2006 ዓም
ሰዓት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ ፡- ጎንደር ታየ በላይ ሆቴል
የመግቢያውን ካርድ ለማግኘት የሚከተሉትን ስልክ ቁጥሮች ይጠቀሙ
0918190868 / 0913788769

Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>