የጉብኝቱ መርኃ ግብር እንደሚያመለክተው የጃፓኑ ጠ/ሚ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ። ከሳቸው ቀደም ብለው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትራቸው አዲስ አበባ እንደሚገቡ የተገለጸ ሲሆን የጉብኝታቸው ዓላማም የጠ/ሚ ሺንዞ አቤን ጉብኝት ከወዲሁ ለማዘጋጀት ነው ተብሏል።…
↧