Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

በስደት የሚገኘው ሲኖዶስ በገለልተኝነት ያሉ አብያተ ክርስቲያናት እንዲቀላቀሉት ጥሪውን አቀረበ (መግለጫውን ይዘናል)

$
0
0

Holy Sinod Ethiopia
(ዘ-ሐበሻ) በዳላስ ቴክሳስ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ጉባኤውን አድርጎ ያጠናቀቀው በብጹዕ ወ ቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ የሚመራው ሕጋዊው ሲኖዶስ ባወጣው ባለ 8 ነጥብ መግለጫው በገለልተኝነት ያሉ አብያተ ክርስቲያናት የቅዱስ ሲኖዶሱን ጥሪ በአንድነት ተቀበለው፤ ለትውልድ የምትተላለፍ አንዲት፣ ቅድስት፣ ሐዋርያዊትና ኩላዊት ቤተክርስቲያንን የሚጠቅም፤ እንዲሁም አገርንና ወገንን የሚጠቅምና የሚያኮራ ሥራ ለመሥራት ቅዱስ ሲኖዶሱን እንዲቀላቀሉ ጥሪውን አቀረበ።

ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>