Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

አቡጊዳ – በደሴ የሚሊዮኖች ድምጽ ቅስቀሳ በደመቀ ሁኔታ እየተደረገ ነው – ተጨማሪ ፎቶዎችን ይዘናል

$
0
0

ነገ መጋቢት 28 ቀን 2006 ዓ.ም በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅድቀሳእ በደመቀ ሁኔታ እየተከናወነ እንደሆነ ተገልጸ። አቶ ሃብታሙ አያሌዉ ከስፋራዉ ይሄን አስተላልፈዋል ፡

=====================
“እረ ደሴ ደሴ ገራዶ ረጋዶ……..
አለቀልሽ ልቤ አንድነትን ወዶ”

ይህንን የማጀቢያ ዘፈን እያሰማ ህዝቡ ከጎናችን ተሰለፈ …… ደሴ በአንድነት አባላትና ደጋፊዎች እንደደመቀች፤ ትንቅንቁም እንደቀጠለ …..ለዚህ ሰዓት ደርሰናል…ነጻነት ከፍርሃት አይገኝም!!! ድል የህዝብ ነው!! ትግሉ ይቀጥላል ጊዜ ሳገኝ በዝርዝሩ እመለሳለሁ………ማየት ማመን ነው ….!!!! እመነኝ ድል የህዝብ ነው
==================================

ፖሊሲ በሰልፉ ጣልቃ እየገባ ችገር ለመፍጠር እንደሞከረ የዘገበው የፍኖት ፍኖት ጋዜጣ ሁኔታውን እንደሚከተለው ዘግቧል ፡

=============
«የአንድነት ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተውን የቅስቀሳ ቡድን ተግባር ለማደናቀፍ ፖሊሶችና ደህንነት ነን የሚሉ ግለሰቦች በስውር ቪዲዮ በመቅረፅ እና ስለሙስሊሙ የመብት ጥያቄ የሚስተጋቡ መፈክሮችን ለማስቆም ሙከራ አድርገዋል፡፡ በተለይም የከተማዋ የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊ ቅስቀሳው በተደረገባቸው ስፍራዎች በመገኘት የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችን ለማስፈራራትና ከቅስቀሳ ቡድኑ አባል ላይ የቅስቀሳ ቁሳቁስ ለመንጠቅ ሲሞከር በዝምታ ተመልክተዋል፡፡ ይህ ሁሉ የማደናቀፍ ሙከራ ቢደረግም ቅስቀሳው ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ የደሴ ህዝብ ከአንድነት ፓርቲ ጎን በመሆን ቅስቀሳውን አጧጡፎታል፡፡»
====================

dessie_police

dessie_s1

dessie_s2

dessie_s9

dessie_s10

dessie_s14

dessie_S16

dessie_s18

dessie_s19

dessie_s20


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles