Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

አቡጊዳ – የአምቦ ከተማ ተቃጠለች – ስድስት ተማሪዎች ተገደሉ

$
0
0

በተማሪዎች ዛሬ በተቀሰቀሰው ረብሻ፣ ከስድስት በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች እንደተገደሉ የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ዘገበ።

ተማሪዎቹ አዲስ አበባ አካባቢ ያሉ የኦሮሚያ ዞኖች በአዲስ አበባ ስር መሆኗ በመቃወም ሲሆን ሰልፍ የወጡት፣ በተነሳው ግጭት ሶስት በከተማ ያሉ ፎቆች ተቃጥለዋል። ከተቃጠሉት መካከል አንዱ ባንክ እንደሆነ ተዘግቧል።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>