Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

አዲስ አበባ በቅስቀሳ ደምቃ ዋለች ፣ ብዙዎች ታሰሩ (ፎቶዎች ይዘናል)

$
0
0

አዲስ አበባ በቅስቀሳ ደምቃ ዋለች ፣ ብዙዎች ታሰሩ::

የአንድነት ፓርቲ የእሪታ ቀን በሚል እሑድ ሚያዚያ 29 ቀን ለጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ የሚደረገዉ ቅስቀሳ በደመቀ ሁኔታ ቀጥሏል። ብዙዎች ቢታሰሩም ቅስቀሳው እንዳልቆመ ለማወቅ ችለናል።
በመኪና ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ሕዝቡ በብዛት መኪናዎችን እየተከተለ ቅስቀሳውን ራሱ ሰልፍ ያሰመሰለበት ሁኔታ እንደነበረም ዘገባዎች ይገልጻሉ።

ፖሊስ በ በእግራቹህ እየሄዳችሁ ወረቀት ማደል እንጂ በመኪና እንድትቀሰቅሱ ፋቃድ አልተሰጣችሁም በሚል ብዙ መኪኖችን ቢያግቱም፣ ሌሎች መኪኖች እየተተኩ ቅስቀሳው ቀጥሏል።
የታሰሩ እስረኖችን እና የቅስቀሳዉን ሂደት የሚመለከተ ፎቶዎችን ይመለከቱ

merkato2

merkato3

udj1

aacar3

aacar2

aacar1

aaudjpri5

aaudjpris4

aaudj_pri1

aaudjpris3

aaudjpris2

aaudjpriso1

aacarudj4

aacarudj3

aacarudj2

aacarudj1

aa_udj2

aaudj1


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>