Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

አቡጊዳ – በአዲስ አበባ ቅስቀሳ ወቅት ጋዜጠኛ ነብዩን ጭመሮ የታሰሩት በዋስ ተፈቱ

$
0
0

ለህጋዊ ሰልፍ ሲቀሰቅሱ በህገ ወጥ መንገድ የተያዙት የአንድነት አባላት በዋስ ተለቀቁ ባሳለፍነው ሐሙስ ካዛንቺስ አካባቢ በፖሊስ ተይዘው ስድስተኛ ፖሊስ ጣብያ የታሰሩት ጋዜጠኛ ነብዩ ሐይሉ፣አቶ ዘካሪያስ የማነብርሃን፣ዘላለም ደበበና ሹፌራቸው አርብ ዕለት ፍርድ ቤት ቀርበው የአስራ አንድ ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ወደ ስድስተኛ ፖሊስ ጣብያ እንዲመለሱ መደረጋቸው አይዘነጋም፡፡

የእጅ አሻራ እንዲሰጡ ከተደረጉ በኋላ አራቱም ሰዎች የመታወቂያ ዋስ በመጥራት ፖሊስ ጣብያውን ከግማሽ ሰዓት በፊት እንዲለቁ ተደርገዋል፡፡

እነ ጋዜጠኛ ነብዩ ሐይሉ ነገ ፍርድ ቤት የሚቀርቡት ጋዜጠኞችና የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን መልካም ዜና እንዲሰሙ ተመኝተዋል፡፡አንድነት ፓርቲ ባሳለፍነው እሁድ በአዲስ አበባ ከተማ የተሳካ ሰላማዊ ሰልፍ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡

10312367_628946547190283_7908140656346366611_n

10178030_628946420523629_2210739366940698651_n

10330387_628946493856955_5799780776381331354_n

የእጅ አሻራ እንዲሰጡ ከተደረጉ በኋላ አራቱም ሰዎች የመታወቂያ ዋስ በመጥራት ፖሊስ ጣብያውን ከግማሽ ሰዓት በፊት እንዲለቁ ተደርገዋል፡፡

እነ ጋዜጠኛ ነብዩ ሐይሉ ነገ ፍርድ ቤት የሚቀርቡት ጋዜጠኞችና የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን መልካም ዜና እንዲሰሙ ተመኝተዋል፡፡አንድነት ፓርቲ ባሳለፍነው እሁድ በአዲስ አበባ ከተማ የተሳካ ሰላማዊ ሰልፍ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>