Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

ሰበር ዜና ከአዳማ፤ ፍኖተ ነጻነት

$
0
0

በመጪው እሁድ ነሃሴ 19 ቀን 2005 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ሊያደርግ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ወደ ጷጉሜ 3 መዘዋወሩን የአንድነት ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ግብረ ኃይል ማምሻውን አስታወቀ፡፡ ግብረኃይሉ እንዳስታወቀው የአዳማ ከተማ አስተዳደር ለአንድነት ፓርቲ በፃፈው ደብዳቤ ነሃሴ 19 በከተማው ስብሰባ በመኖሩና የሀይል እጥረትም ስላለበት አንድነት ሰላማዊ ሰልፉን እንዲያስተላልፍ ጠይቋል፡፡ አንድነት ፓርቲም የቀረበለትን ጥያቄ ከግምት በማስገባት ሰልፉን ለጷጉሜ 3 ቀን 2005 ዓ.ም መዘዋወሩን የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ግብረ ኃይል ማምሻውን አስታውቋል፡፡
#Millionsofvoicesforfreedom #Ethiopia #UDJ934939_487240494685925_524628143_n


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13695

Trending Articles