ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ከ1998 እስከ 2000 እ.ኤ.አ የቆየው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሻእቢያና በወያኔ መካከል ከፍተኛ ክፍተት ፈጥሮ እንደቆየ አሁንም መፍትሄ ያላገኘ ጉዳይ እንደሆነ ሁላችሁም የምታውቁት ነው። ከ1991 ሻእቢያ ኤርትራን ከተቆጣጠረ በኋላ በነበሩት ሰባት አመታት ሻእቢያዎች በኢትዮጵያ ላይ አንሰራፍተውትና ቀጣይ መዋቅር አሰናድተውለት …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ከ1998 እስከ 2000 እ.ኤ.አ የቆየው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሻእቢያና በወያኔ መካከል ከፍተኛ ክፍተት ፈጥሮ እንደቆየ አሁንም መፍትሄ ያላገኘ ጉዳይ እንደሆነ ሁላችሁም የምታውቁት ነው። ከ1991 ሻእቢያ ኤርትራን ከተቆጣጠረ በኋላ በነበሩት ሰባት አመታት ሻእቢያዎች በኢትዮጵያ ላይ አንሰራፍተውትና ቀጣይ መዋቅር አሰናድተውለት …
በእስር ላይ የምትገኘው እየሩሳሌም ተስፋው በድንገተኛ ህመም ወደ ሆስፒታል ከተወሰደች በሁዋላ ሀከም ተብየዎቹ የተከሰሰችበት “ሽብር” የሚል መሆኑን አይተው ራሱዋን እንደሳተች ወደ እስር ቤት አስመልሰዋታል! ይህ በእንዲህ እንዳለ እየሩስ ትጠቀምበት የነበረውና የተያዘባትን ስልክ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው እየተጠቀመበት እንደሚገኝ ደውለን ማረጋገጥ ችለናል:: …
የቴዲ አፍሮ ጉዳይ እያነጋገረ ነው::የደህንነቶች ጫና በርትቷል::
የእውቁ እና ተወዳጁ ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በሕወሓት የሚደረግበት ጫና ኢትዮጵያ ውስጥ መነጋገሪያ መሆኑን ለመኖሪያ ቅርብ የሆኑ ሰዎች ያላኩት መረጃ ይጠቁማል:ቴዲ አፍሮ በተለያየ ጊዜ በመገዱ ላይ እና በመኖሪያ ቤቱ አከባቢ የተመደቡ ደህንነቶች …
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) እስክመቼ ድረስ እያወራን እንደምንኖር አላውቅም::ይህን ሰሞን የሕወሓትን ስብሰባ ተከትሎ አስር ጊዜ የባለስልጣኖቹን ስም በመጥራት ወሬ እያጣፈጡ የሚነግሩን ተቃዋሚ ነን ባዮች በተገኘበት አብሮ መውቀጥ በነፈሰበት አብሮ መንፈስ ለምን? እስከመቼ? ልላቸው ወደድኩ::አሁን ጊዜው የአርከበ ምንቸውት ገባ የአዜብ ምንቸት …
በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር ኣቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ሲናገሩ ኣገራችንን የሚበትኑ ኣጥፊ ዘሮች ያሏቸውን ሶስት ጉዳዮች ኣነሱ። ኣንደኛው ጠባብነት፣ ሁለተኛው ትምክህተኛነት፣ ሶስተኛው በሃይማኖት ሽፋን የሚራመድ ኣክራሪነት ናቸው ኣሉ። በመሰረቱ እነዚህን ጉዳዮች ኣቶ ሃይለማርያም ለመጀመሪያ ጊዜ ያነሷቸው ጉዳዮች …
ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም ፣ አቶ አዲሱ አበበ ‘ካህን ነኝ’ አለ። አባ ፋኑኤል ቅስና ሊሰጡት ሳያስቡ አይቀርም ይባላል።
አቶ አዲሱ አበበ በዋሽንግተን ዲሲ ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሰበካ ጉባዔ (ባለ አደራ ቦርድ) ጋር ግጭት ዉስጥ ከገባ ዓመታት አስቆጥሮ እንደነበር …
ትርጉም፡ አቤል ዋበላ
አርትኦት፡ ናትናኤል ፈለቀ
‹‹አሁን ራስህንመከላከል የሚያስችልህን ማንኛውምምክንያት ማቅረብ ትችላለህ፡›› ሲል አስታወቀ፡፡
አቶ ሃንክ ሪርደን ፊቱን ወደ መድረኩ አዙሮ በልዩ ሁኔታ ግልፅ በሆነ ባልተሸበረ…
በጀርመን ሀገር ኑርንበርግ ከተማ የሚገኙ ኢትዪጲያዊያን በህዝበ ሙስሊሙ ኮሚቴዎች ላይ የተላፈውን ውሳኔ በመቃወም ለተከታታይ ቀናት እየዋሉ እያደሩ ተቃውሟቸውን እየገለጹ መሆናቸውን የሰልፉ ታዳሚያን ለቢቢኤን ገልጸዋል ፡፡
ከዩኒቨርስቲ ‹‹ከነሙሉ ክብሩና ጥቅሙ›› ‹በተሰጠው› የመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቆ ዘንድሮ በ2006 የመንግስት ስራ የያዘ ጀማሪ ሰራተኛ ጠቅላላ ደሞዙ 1600 ብር ነው፡፡ የጡረታ መዋጮና ሌሎች ተቆራጮች ሳይታሰቡ የመንግስት የስራ ግብር ሲቀነስ ተከፋይ ደሞዙ ከ1300 ብር ያንሳል፡፡ ይህ ለ30 ቀናት ሲካፈል የቀን ገቢው …
መለስ የሞተው 100 ፐርሰንት ነው ( ሄኖክ የሺጥላ )
ህወሓት ምርጫውን 100 ፐርሰንት እንዳሸነፈ ሁሉ ፣ የመለስንም ሞት 100 ፐርሰንት እንደሆነ ያሳውቅልን ! እስከሚገባን መለስ የሞተው 100 ፐርሰንት ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ መድረክም ይሁን ሰማያዊ ፣ የስላሴ ቤ/ክርስቲያን የመለስን ሞት …
ጥቂት ትዝታ ዶ/ር ነጋሶ ቤት ከነበረኝ ቆይታ
………………….. ዳንኤል ተፈራ
ትናንት አንድ ቀጠሮ ይዘን ነበር….. አዎ!… ይሄው በቀጠሯችን መሰረት ከች፤ የመብራቱ መኖርና ‹‹የኢንተርኔት ኮኔክሽን›› መከሰት ታክሎበት በትናንትናው ዕለት ከዶ/ር ነጋሶ ጋር ስለነበረኝ ቆይታና ትዝታ ጥቂት ለማለት በቃሁ፡፡
ዶ/ር ነጋሶ የሚኖሩት …
በሻሸመኔ በልማት ስም ሕዝቡን ከቀየው እየተፈናቀለ ነው:: #Ethiopia
በሻሸመኔ አከባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች ለረዥም አመታት ከኖሩበት ቀየ በልማት ስም እየተፈናቀሉ መሆኑን ከአከባቢው የሚወጡ መረጃዎች እያመለከቱ ነው::ከአከባቢው የመጡ የፎቶ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የወያኔው ባለስልጣናት በፌዴራል ፖሊስ በመታጀብ የሕዝቡን መኖሪያ ቤት በማፍረስ ሕዝቡን እያፈናቀሉት …
#Ethiopia : በማይጠቅም የጠላትን ሃይል የማጋነን ስራ ላይ ከመጠመድ የራሳችንን የትግል ስራ በመስራት ሕዝብን በማስተባበር በመቀስቀስ እና በማደራጀት ላይ ያተኮሩ አመርቂ ስራዎች ብንሰራ ማንን ገደለ?ስለ ሕወሓት መተካካት እና ስለ ብአዴን መሰነባበት ከምንደሰኩር ትግላችንን አጠናክረን በጋራ በአንድነት ሆነን ለሚፈናቀለው ለሚታሰረው እና …