“ሾህን በሾህ” በሚል የተሳሳተ መሪህ የተቋቋመው የሱማሌ ልዩ ፓሊስ(ልዩ ወታደራዊ ኃይል) ኢትዮጵያን ከማፍረሱ በፊት መፍረስ አለበት!
***************************************************************************
Birhanemeskel Abebe Segni
ሶማሊያ ከእንግሊዝና ከጣሊየን ቅኝ ግዛት ነፃ ከወጣች ከ1960 ጀምሮ አብዛኞቹ የሱማሌ ፓለቲከኞች እስከ ዛሬ ድረስ የኢትዮጵያ ሱማልኛ ተናጋሪ አከባቢዎችን በመውረር …