የዩክሬን ቀውስና ያልሰመረው የጄኔቫው ስምምነት
በዩክሬን የተባባሰውን ቀውስ ያረግባል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት የጄኔቫው ስምምነት እስካሁን ተግባራዊ መሆን አልቻለም ። ከስምምነቱ በኋላም የዩክሬን ውጥረት ተባብሶ ቀጠለ እንጂ አልቀነሰም ።…
View Articleፕሬዝዳንት ሙላቱና ቤተሰቦቻቸው ‹‹በየሰንበቱ ያስቀደሳሉ፤ ይቆርባሉ››
ቅዳሴው በቤተ መንግሥት ደብረ ገነት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ይከናወናል ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ ‹‹ከኹለት ጊዜ በላይ›› በጸሎተ ቅዳሴ አገልግለውበታል የግብጽ ፕሬዝዳንታዊ ዕጩዎች በትንሣኤ ሌሊት ጸሎተ ቅዳሴ ላይ ተሳተፉ (ቅጽ ፩ ቁጥር ፯፤ ማክሰኞ እና ረቡዕ፤ ሚያዝያ ፲፬ – ፲፭ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.)...
View Articleየጥቁሮች ኑሮ ከአፓርታይድ 20 ዓመታት በኋላ
ከ20 ዓመት በፊት በዘረኛው የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት ሥር በርካታ የሀገሪቱ ጥቁር ተወላጆች ሆምላንድ ተብሎ በሚጠራ መንደር እና አካባቢ ብቻ እንዲኖሩ ተደርገው ነበር።…
View Articleኢጣሊያ በምታድናቸው ተገን ጠያቂዎች ላይ የተነሳው ቁጣ
የኢጣሊያ ባህር ኃይል ባለፉት 48 ሰዓታት ብቻ 1000 ስደተኞችን ከመስመጥ ማትረፉን አስታውቋል።…
View Articleበየመን አልቃይዳ ላይ የተከፈተ ዘመቻ
የመን ውስጥ ከሳምንቱ መጨረሻ አንስቶ በሰው አልባ አይሮፕላኖች ጭምር ተጠርጣሪ የኧልቃይዳ አሸባሪዎች እየተገደሉ እንደሆነ ዘገባዎች ያስረዳሉ።…
View Articleየታሰሩ የዞን9 ጦማርያንና ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ማእከላዊ ምርመራ እነደሚገኙ ተረጋገጠ
ትላንትና ማምሻውን በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ዋሉት 6 የዞን 9 አባላትና ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ማእከላዊ ምርመራ እንደሚገኙ ተረጋግጧል፡፡ ታሳሪዎቹን ቤተሰብ ማየት የማይችል ሲሆን ስንቅ በማቀበል ብቻ ተመልሰዋል፡፡ በተያዙበት ሰአት ቤታቸውና ቢሮአቸው የተፈተሸ ሲሆን መጽሃፍት ጋዜጦች እና...
View Articleየዞን ዘጠኝ የቅርብ ወዳጅና ጋዜጠኛ ኤዶም ካሳየ ታሰረች
ዞን ዘጠኝ አሁን በደረሰው መረጃ መሰረት ጋዜጠኛ እና የዞን9 ዘመቻዎች ንቁ ተሳታፌ የነበረችው የቅርብ ጓደኛ ኤዶም ካሳዪ በፀጥታ ሃይሎች ቤቷ ተፈትሾ ወደ ማእከላዊ ምርመራ ትወስዳለች ! ዞንዘጠኝ የኤዶም ካሳየ በምንም አይነት ህገወጥ ተግባር ውስጥ ተሳትፋ እንደማታውቅ ነገር ግን ከደህንነት ሃይሎች ከፍተኛ ወከባ...
View Articleበተቃውሞ ድምጾች ላይ ያረፈው ብትር ዕንደምታ
ደጉ ኢትዮጵያ አገዛዙ ሰሞኑን በቅርብ ጊዜ ታሪኩ የከፋ የተለዩ ድምጾችን ያለመታገስ ባህርይ አሳይቷል፡፡ ስድስት የዞን ናይን ብሎገሮችን እና ጋዜጠኛ ተስፋለም ታምራትን በአንድ ወገን፣ የሠማያዊ ፓርቲ አመራሮችና ቀስቃሾችን በሌላ ወገን ሰብስቦ ከማይሞላው ማጎሪያው ከቷቸዋል፡፡ በፕሬስ ላይ የሚደረግ አፈና እና...
View Article“አማራ ከኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን፣ ከአፍሪካም እጅግ ድሃ ሕዝብ ነው”
ከድንበሩ ስዩም መቀመጫውን ኳታር ያደረገው አልጀዚራ እየተባለ የሚጠራው ቴሌቪዥን ጣቢያ በኢትዮጵያ ላይ ከሰሞኑ አንድ ዶክመንተሪ ፊልም አቅርቦ ነበር። ፊልሙ የሚያተኩረው በሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው በአማራ ክልል እና በውስጡ ያሉት ነዋሪዎች በዓይን ሕመም ምክንያት ለዓይነ-ስውርነት እንዴት እንደሚጋለጡ እና ከዚሁ...
View Articleየፓትርያርኩ የግብፅ ጉብኝት ላልተወሰነ ጊዜ የተላለፈው ‹‹በመንግሥት ውሳኔ ነው››
የአቡነ ማትያስ የመነጋገርና የመደራደር አቅም ለጉብኝቱ መሰረዝ በምክንያትነት ተጠቅሷል የግብፁ ፓትርያርክ በስድስት ወራት ውስጥ ሦስት ጊዜ የጉብኝት ጥያቄ አቅርበዋል የአቡነ ታዎድሮስ ተደጋጋሚ ውትውታ ጉዳዩ ከሕዳሴው ግድብ ጋራ መያያዙን አመላክቷል የጉብኝቱ መሰረዝ በአቡነ ታዎድሮስ ጥያቄ እንደኾነ መዘገቡ ከመቅለል...
View Articleዩክሬይን፥ የ«ኦሴ» አባላትን የማስፈታቱ ድርድር ቀጥሏል
የአውሮጳ የደኅንነትና የትብብር ድርጅት በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ «ኦሴ» ታዛቢ ቡድን አባላት እንዲፈቱ የጀርመን ፌዴራል መንግሥት ጥሪ አቀረበ።…
View Articleስዊድናዊ የ«ኦሴ» አንድ አባል ተፈታ
መፍቀሬ-ሩስያ ታጣቂዎች ይዘው ያቆዩዋቸውን የተወሰኑ የ«ኦሴ» ታዛቢ ቡድን አባላት ለመገናኛ ብዙኃን እይታ አቀረቡ። ከተያዙት ታዛቢዎች መካከል አንድ ስዊድናዊ የስኳር ህመም ስላለበት መለቀቁን ታጣቂዎቹ አስታውቀዋል።…
View Articleየስድስት ጦማርያንና የአንድ ጋዜጠኛ መታሰር
ስድስት ጦማሪያን እንዲሁም አንድ ጋዜጠኛ ትናንት ከቀትር በኃላ አዲስ አበባ ውስጥ መታሰራቸው ተሰማ። ዞን «9» በመባል የሚታወቀዉ የጦማርያን ስብስብ አባላት ላይ ላለፉት ሰባት ወራት ከፍተኛ ክትትል ሲደረግ መቆየቱም ተመልክቶአል።…
View Articleበደቡብ አፍሪቃ አፓርታይድ የተገረሰሰበት 20ኛ ዓመት
በደቡብ አፍሪቃ አፓርታይድ ከተገረሰሰበ በነገው ዕለት 20 ዓመት ይሆናል። የፀረ ዘር አድልዎው ትግል ታሪክ እና ስለ ሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ምን ይመስላል?…
View Articleከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና –ኤፕረል 26, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ...
View Articleሰማያዊ ፓርቲ የዞን ዘጠኝ አክቲቪስቶችንና ሌሎች ጋዜጠኞች ላይ እየተደረገ ያለውን እስር አጥብቆ ያወግዛል!
በነገው ስልፍም ይፈቱ ዘንድ ድምጹን ያሰማል! ሰማያዊ ፓርቲ ‹‹የተነጠቁ መብቶቻችን እናስመልሳለን›› በሚል ሚያዝያ 19 ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ወቅት ከምናነሳቸው ጉዳዮች አንዱና ዋነኛው ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ሰልፉ ገዥው ፓርቲን ላይ የሠላ ትችት...
View Articleከኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ (ኢጋመ) የተሰጠ መግለጫ
የጋዜጠኞቹና የአክቲቪስቶቹ እስር አሳሳቢ ነው፡፡ ትላንት ሚያዝያ 17 2006 አመሻሽ ላይ ዞን 9 በተሰኘ ድረ ገጽ (ብሎግ) ላይ በሳል ፖለቲካዊና ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ ከሚታወቁት ፀኀፍት መሀከል 7 ቱ (ማህሌት ፋንታሁን በፍቃዱ ሀይሉ ናትናኤል ፈለቀ ዘላለም ክብረት አጥናፍ ብርሀነ አቤል ዋበላ ኤዶም ካሳዬ...
View Articleሰበር ወቅታዊ ፖለቲካዊ ሁኔታዎች – ኢህአዲግ እና ተቃዋሚዎች ወሳኝ ነጥብ ላይ ናቸው
ታደሰ ይመር ሰበር ወቅታዊ ፖለቲካዊ ሁኔታዎች – ኢህአዲግ እና ተቃዋሚዎች ወሳኝ ነጥብ ላይ መሆናቸውን አውቀውት ይሆን? የግብፁ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የደህንነት ኃላፊ ዋሽግተን ገቡ፣የመካከለኛው ምሥራቅ ትኩሳት ተቀስቀሰ፣ሩስያ ከመቸውም በበለጠ ደረጃ እየተፈራች ነው።(የጉዳያችን አጭር ማስታወሻ) የዓለማችን ዓለም...
View Articleየፋሲካ ዕርቅን ከሰሜን አየርላንድ ብንማርስ? (በ-ዳጉ ኢትዮጵያ)
(በ-ዳጉ ኢትዮጵያ (dagu4ethiopia@gmail.com) የፋሲካ ዕርቅን ከሰሜን አየርላንድ ብንማርስ? ከ16 አመታት በፊት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ሚያዚያ 10 ቀን 1998፡፡ በሰሜን አየርላንድ የሰላም ሒደት ውስጥ ቁልፍ ቦታ የሚሰጠው የዕለተ ስቅለት ስምምነት...
View Article