Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all 13695 articles
Browse latest View live

Oromo Protests : ብሄራዊ የ3 ቀን የሀዘን ጥሪ – Waamicha Gaddaa Biyyooleesaa Guyyaa sadihii


ፍኖተ ሰላም የጦር ቀጠና ሆና ስታመሽ ገዱ ኣንዳርጋቸው ዛሬም የሕዝብን ጥያቄ የጸረ ሰላም ሃይሎች ሴራ ነው ይላል።

$
0
0

ፍኖተ ሰላም የጦር ቀጠና ሆና ስታመሽ ገዱ ኣንዳርጋቸው ዛሬም የሕዝብን ጥያቄ የጸረ ሰላም ሃይሎች ሴራ ነው ይላል። Minilik Salsawi

Minilik Salsawi's photo.

ከትላንትና የተጀመረው በምእራብ ጎጃም ዋና ከተማ ፍኖተ ሰላም ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን ሕዝቡ በከፍተኛ ደረጃ ተቃውሞ ሲያሰማ …

ስፖርታችን አደጋ ላይ ነው ጥያቄያችን ምላሽ እስካላገኘ ድረስ ጉዳዮን እስከ አለምአቀፍ የአትሌቲክስ ፊዴሬሽን(IAAF) ድረስ ለመውሰድ እንገደዳለን

$
0
0

“ይሁንታ አግኝተን ከተመረጥን ለመምራት ዝግጁ ነን፡፡”- አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ

by

image

በዳዊት ፀሀዬ|ነሀሴ 19፣2008

በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ጋዜጣዊ መግለጫ ዛሬ ከሰአት በብሔራዊ ሆቴል ተካሄደ፡፡

ጋዜጣዊ መግለጫውን ላይ የተገኙት ጋዜጣዊ መግለጫውን የጠራውን የኢትዮጵያ አትሌቶች ጊዜያዊ ኮሜቴን …

ቁጥራቸው 18 የሚደርሱ የኦሮሚያ እና የአማራ ተወላጅ የቃሊቲ ማ/ቤት ጠባቂ ፖሊሶች ትጥቃቸውን ጥለው መጥፋታቸወ ተሰማ

$
0
0

ቁጥራቸው 18 የሚደርሱ የኦሮሚያ እና የአማራ ተወላጅ የቃሊቲ ማ/ቤት ጠባቂ ፖሊሶች ትጥቃቸውን ጥለው መጥፋታቸወ ተሰማ

Fith radio 887=>> for Mobile:goo.gl/zwsKcy
Fith radio 887=> for PC:goo.gl/CXgvqH

እናት መሬት! (ከደምስ በለጠ)

$
0
0

ከደምስ በለጠ

እናት መሬት ሆይ! በምድርሽ ላይ ደም እንደውኃ ፈሰሰ ። ጨቋኞች የሰው ስጋ መተሩብሽ ። ወጣቶችሽ እንደዱር አውሬ እየታደኑብሽ ነው ። አዳኞቹ ደግሞ ከሰው የተፈጠሩ አይመስሉም ። ወይ አንቺ እናት መሬት ! እስከመቼ ? እኮ እስከመቼ ? የደም አበላ …

በአማራው ክልል ያለው መለስተኛ ጦርነት ሳይባባስ መፍትሄ ይፈለግ –ግርማ ካሳ

$
0
0

በአማራው ክልል ያለው መለስተኛ ጦርነት ሳይባባስ መፍትሄ ይፈለግ –  ግርማ ካሳ

– በሰሜን ጎንደር ዞን 145 ወታደሮች ተገድለዋል
– ከአዘዞ ካምፕብቻ 143 ወታደሮች ካምፑን ጥለው እስከነ ትጥቃችው ጠፍተዋል

ህወሃት ለሰላም በሮቹን በሙሉ ስለዘጋ፣ በሰላም የሚታገሉ፣ እንደ አንድነት ያሉ ፓርቲዎችን አግዶ፣ …

በአማራው ክልል ያለው መለስተኛ ጦርነት ሳይባባስ መፍትሄ ይፈለግ – #ግርማ_ካ

$
0
0

– በሰሜን ጎንደር ዞን 145 ወታደሮች ተገድለዋል

– ከአዘዞ ካምፕብቻ 143 ወታደሮች ካምፑን ጥለው እስከነ ትጥቃችው ጠፍተዋል

ህወሃት ለሰላም በሮቹን በሙሉ ስለዘጋ፣ በሰላም የሚታገሉ፣ እንደ አንድነት ያሉ ፓርቲዎችን አግዶ፣ እንደ አንዱዋለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን ኦልባና ለሌሳ …ያሉ ሰላማዊ የፖለቲካ መሪዎችን …

ሕገመንግስቱ –ዛሬ ምን ተገኘ ? የኦሮሞን ሕዝብ ተቃውሞ ሕገወጥ ነው ብለው እየገደሉና እያሰሩ ያሉት ሕወሓቶች ናቸው።

$
0
0

ዛሬ ምን ተገኘ ? የኦሮሞን ሕዝብ ተቃውሞ ሕገወጥ ነው ብለው እየገደሉና እያሰሩ ያሉት ሕወሓቶች ናቸው።

Minilik Salsawi – mereja.com ሃያ አምስት አመት የተለፋበት የጎሳ ፖለቲካ መክሸፉ የሕዝብ ኣንድነት ያስደነገጣቸው የሕወሓት ካድሬዎች የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄ ሕገወጥ ነው ያለ ኣካል ያለ ይመሰል


የጎጃም ከተሞች ራሳቸውን ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል – 40 የዐማራና ኦሮሞ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ

$
0
0

#AmharaResistance; Update (ዝርዝር)፤ ዐማራ ዛሬ (ነሃሴ 20 ቀን 2008 ዓ.ም.)  Muluken Tesfaw

በበርከታ የጎጃም ከተሞች የዐማራ ተጋድሎ ተፋፍሟል፤ ራሳቸውንም ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል
• 40 የዐማራና ኦሮሞ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ
 በቡሬ ከተማ

በቡሬ ጎጃም ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ተቀሰቀሰ ። በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው

$
0
0

በቡሬ ጎጃም ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ተቀሰቀሰ ። በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው

“የሰማዕታት ደም ይጮሃል” የሚል ርዕስ ያለውና የ23 የንግድ ድርጅቶችን ስም ዝርዝር የያዘ በራሪ ወረቀት በባህርዳር ከተማ እየተበተነ ነው::

ከእነዚህ የህወሓትና …

የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ መፅሃፍ በህውሃቶች እየተሰበሰበ እየተወሰደ እና አዟሪዎችም እየታሰሩ ነው

$
0
0
 የሃያ ኣምስት ኣመታት የጎሳ ፖለቲካቸው በሕዝብ ኣንድነት የተናደባቸው ሕወሓቶች `የኦሮሞና ኣማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ `የሚለው የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኣዲስ መጽሃፍት በሕወሓቶች ከገበያ እየተሰበሰበ ሲሆን መጽሃፍ ኣዟሪዎችም እየታሰሩ ይገኛሉ። VOA Amharic ቪኦኤ አሁን አዲስ አበባ የሚገኙ መፅሃፍት ሻጮችን አናግሮ የፕሮፌሰር ፍቅሬ

የጎጃም ተቃዉሞ ገንፍሏል – #ግርማ_ካሳ

$
0
0

14045683_10210072017307718_7947312963569255026_n

በጎጃም የተለያዩ ቦታዎች ከፍተኛ የሆነ ሕዝባዊ ተቃዉሞዎች እየታዩ ነው። ከደጀን ተነስቶ ወደ ባህር ዳር የሚወስደዉን መንገድ እናበምርጦ ለማሪያም አድርጎ ከደሴ የሚመጣው መንገድ በምታገናኘዋ በግንደ ወይን ከፍተኛ ተቃዉሞ ተነስቷል። ከደጀን በደብረ ማርቆስ አድርጎ ወደ ባህር ዳር በሚወስደዉም መስመር፣ በጅጋ፣ ፍኖት ሰላም …

በጌምድር ከጫፍ እስከ ጫፍ ተነስቷል – #ግርማ_ካሳ

$
0
0

14055162_10210072457798730_6962300491959709955_n

በቀድሞው በጌምድር በአሁኖቹ የሰሜን እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች እና ወልቃይት ጠገዴ፣ ከትላልቅ ከተሞች፣ ከጎንደር፣ ከደብረ ታቦር፣ ከደባርቅ ጀመሮ እስከ ትናንሽ የገጠር መንደሮች ሕዝቡ ምሬቱን ተቃዉሞው በትልቅ ድፍረትና ወኔ እየገለጸ ነው። ወልቃይት ጠገዴ ወደ ጎንደር ዞን እንዲጠቃለል፣ ኮሎኔል ደመቀ ዘዉዱን ጨመሮ …

በአሁኑ ሰዓት ደብረማርቆስ ከተማ በአጋዚ ወታደር መወረሯ ታወቀ

$
0
0
በአሁኑ ሰዓት ደብረማርቆስ ከተማ በአጋዚ ወታደር መወረሯን መረጃ ደርሶናል፡፡ ከፍተኛ ውጥረት ላይ ትገኛለች፡፡ ማርቆስን ጥቁር ደመና ተጭኗታል፡፡ ህዝቡ በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ ይገኛል፡፡ ለአጋዚ ወታደር የምግብና የመጠጥ አቅርቦት የሚሰጥ ሆቴል ካለ ህዝቡ እርምጃ ለመውሰድ እንደሚገደድ አስጠንቅቋል፡፡ ባለፈው በተደረገው ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ…

በመላው ኢትዮጵያ ከባድ ተቃውሞ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል

$
0
0
  • በመላው ኢትዮጵያ ከባድ ተቃውሞ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል
  • ሕዝቡ በተጠንቀቅ እንዲጠባበቅ መሬት ላይ የወረደ ስራ እየተሰራ ነው

በመላው ሃገራቸውን በተለይ በከተሞች ከፍተኛ ሕዝባዊ ተቃውሞ ይደረጋል በማለት በሃገር ውስጥ የሚገኙ የለውጥ ሃይሎች ኣስታውቀዋል፤ በሕዝቡ መሃል ኣስፈላጊ የሆኑ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን ሕዝቡ ራሱን …


በጎጃም የደንበጫ ፣ የአማኑኤል ፣ የብር ሸለቆ ህዝብ ተቃውሞውን ተቀላቅሏል!!

$
0
0

#Ethiopia #Amharaprotests : በጎጃም የደንበጫ ፣ የአማኑኤል ፣ የብር ሸለቆ ህዝብ ተቃውሞውን ተቀላቅሏል!! የብር ሸለቆ ወጣቶች አውራ ጎዳናዎችን ተቆጣጥረዋል ፤መንገድ ዘግተዋል ። #MinilikSalsawi

Minilik Salsawi's photo.
Minilik Salsawi's photo.

 

የቤተ ኣማራ ቡድን እና የለውጥ ሃይሉ እንደነሱ ብቻ እንዲያስብ የሚፈልጉ የኢሳት ሰዎች ግብግብ –ፈንቅል ኣባቄራ

$
0
0

የቤተ ኣማራ ቡድን እና የለውጥ ሃይሉ እንደነሱ ብቻ እንዲያስብ የሚፈልጉ የኢሳት ሰዎች ግብግብ – ፈንቅል ኣባቄራ

ቤተ ኣማራ ስለ አማራ ሕዝብ እየታገልኩ ነው ብሏል። በጎጥ የተደራጁ ዘር ቆጣሪዎችን ባልደግፍም ቤተ አማራ ብሎ ራሱን የሚጠራው ቡድን ግን የመታገል መብት እንዳለው ላመነበት …

ሕወሓት በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ጥቃት ማድረሱን ቀጥሏል፤ ሕወሓት መስጊድ ውስጥ በተሰበስቡ ወጣቶች ላይ ቦምብ ወረወረ

ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ውሏል፤የዐማራ ሕዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ተጋድሎውን ተቀላቅሏል

$
0
0

#AmharaResistance; Update ዐማራ ዛሬ (ነሃሴ 21 ቀን 2008 ዓ.ም)  Muluken Tesfaw

የቋሪት ዐማሮች አስደናቂ ገድል ፈጸሙ፣ የዐማራ ሕዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ተጋድሎውን ተቀላቅሏል
• ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ውሏል፤ ገበሬው ወደ ወልቃይት ለመዝመት የጎበዝ አለቆችን እየጠየቀ …

ከአ.አ. ወደ ባህርዳር የሚወስደው መንገድ ደምበጫ ድልድይ ሰልፈኞች ዘግተውታል

$
0
0

አማራ ተጋድሎ ዛሬም ተቀጣጥሎ ቀጥሏል::
ከአዲስ አበባ ወደ ባህርዳር የሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኘውን ደምበጫ ድልድይ ሰልፈኞች ዘግተውታል። የመንገድ መዝጋቱ ዓላማ የወያኔን ኢኮኖሚ ለማዳሸቅ ነው። የመንገድ መዝጋቱ እንቅስቃሴ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ በነዳጅ እጥረት ምክንያት በቅርብ ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ …

Viewing all 13695 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>