Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Browsing all 13695 articles
Browse latest View live

73 ኛዉ የኢትዮጵያ የአርበኞች የድል ቀን መታሰብያ

ሚያዝያ 27፤ 73ኛው የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች በዓል በአራት ኪሎ የድል አደባባይ በደማቅ ስነ- ስርዓት ተከብሯል። በተለይ በብሄራዊ ትያትር አባት አርበኞች፤ ህጻናት ቲያትረኞች፤ ሙዚቀኞች የተሳተፉበት ሥነ-ስርዓት እጅግ የደመቀና ታሪክና ባህልን ያካተተ መሆኑ ተነግሮለታል።…

View Article


በተስፋ የሚጠበቀው የደ/ሱዳን ተቀናቃኞች ግንኙነት

በደቡብ ሱዳን ካለፈው ታህሳስ ወር ወዲህ በመንግሥቱ ጦር እና በዓማፅያኑ መካከል በቀጠለው ውጊያ ስቃይ ውስጥ ያለው ተፈናቃዩ ሲቭል ሕዝብ ወደ የማሳው በመለስ ዘር እንዲዘራ እና ወደ ዕለታዊ ተግባሩ እንዲመለስ ለማስቻል በምሥራቅ…

View Article


UTC 16:00 የዓለም ዜና 08.05.2014

የዓለም ዜና…

View Article

መላ ያልተገኘለት የ ቦኮ ሃራም አሸባሪነት

ናይጀሪያ ውስጥ ፤ እስላማዊው አክራሪ ቡድን ቦኮ ሃራም፤ ከምንጊዜውም የበለጠ አሁን ተጠናክሮ ይገኛል። በሳምንቱ መግቢያ ላይ አገሪቱን ከካሜሩን ጋር በሚያዋስነው ድንበር፣ እንደገና አንድ መንደር ከቦ ጥቃት ማድረሱ ታውቋል።…

View Article

ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና –ሜይ 08, 2014

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ...

View Article


የጀርመን የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ማሕበርና ኢትዮጵያ

ዋና ጽ/ቤቱ በሰሜን ጀርመን በገኧቲንገን ከተማ የሚገኘው በዓለም ዙሪያ በጭንቅ ላይ ለሚገኙ ሕዝቦች ተቆርቋሪ መሆኑ የሚነገርለት ማሕበር(GFBF) በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ የሰብአዊ መብት ይዞታ አስመልክቶ ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ አወጣ።…

View Article

ኪርና ማሻር ሊገናኙ ነው –ሜይ 08, 2014

South Sudan, Kiir and Machar in Addis Ababa…

View Article

ሚሸል ኦባማ ከናይጀሪያ ሴቶች ጋር እንደሚቆሙ አስታወቁ –ሜይ 08, 2014

Michelle Obama, Nigeria, missing girls…

View Article


የግብፅ ዕጩ ፕሬዚዳንት ኤል-ሲሲ መነጋገር ይፈልጋሉ –ሜይ 08, 2014

Abdul-Fatah El-Sisi, interview with CBC, Ethiopia, Nile, GRE…

View Article


ሚሸል ኦባማ ከናይጀሪያ ሴቶች ጋር እንደሚቆሙ አስታወቁ

ናይጀሪያ ውስጥ ቦኮ ሃራም በሚባለው ፅንፈኛ ቡድን የተጠለፉ ወደ 300 የሚጠጉ ልጃገረዶችን ለመፈለግ ለሚደረገው ዓለምአቀፍ ጥረት ድጋፍ ለመስጠት የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳሚት እመቤት ሚሼል ኦባማ ሃሽታግ ብሪንግ ባክ አወር ገርልስ (#BringBackOurGirls) - ልጆቻችንን መልሱ የሚል መልዕክት ይዘው የተነሱትን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዴር ዴርጅታችን ወዯ የት እያመራ ነው? (ፈርስት ሂጅራ ፋውንዳሽን)

በዴር ኢትዮጵያ በሰሜን አሜሪካ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሉም ዴርጅቶችና ግሇሰቦች የተቋቋመ ዴርጅት ነዉ። ዴርጅቱ ሲቋቋም አራት አሊማዎችን አንግቦ የተነሳ ነዉ። እነዚህም ዲዕዋ፣ ሙስሉሙን ማዯራጀት፣ የሙስሉሙን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ማጋሇጥና፣ ከጊዜ  በኋሊ የታከሇው የሌማት እንቅስቃሴ ናቸው። ስሇዚህ በዴር ከሊይ...

View Article

ኪርና ማሻር ሊገናኙ ነው

የደቡብ ሱዳን አማጽያን መሪና የቀድሞው ምክትል ፕሬዘዳንት ሪያክ ማሻር ከሀገሪቱ ፕሬዘዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ለሚያደርጉት የፊት ለፊት ውይይት አሁን ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል። ይህ የፊት ለፊት ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ከአራት ወራት ወዲህ የመጀመሪያው ይሆናል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የሚባለው ዓለምአቀፍ የሰብአዊ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እግዚዓብሔር ሆይ እድሜ ሰተህኝ ለምስክርነት ስላበቃኸኝ አመሰግንሃለሁ።

ደጉ ተፈራ በሚኒሶታ መዳኒዓለም ቤተርስቲያን የደረሰዉን ዉጣዉረድ ከሩቅ ሆኜ ሳስተዉል ስታዘብ ቆየዉና ዉሸት ሲበዛ ባጭሩ ምስክርነቴን ልሰጥ ተነስቻለሁ። እባካችሁ የእግዚዓብሄርን ስም በከንቱ አትጥሩ፤ ቃሉ ያዛልና! ክርስቶስ የከበረ ደሙን አፍስሶ ቅዱስ ሥጋዉን ቆርሶ ያዳነን በከንቱ ስሙን እንድንጠቀምበት አይደለም።...

View Article


የግብፅ ዕጩ ፕሬዚዳንት ኤል-ሲሲ መነጋገር ይፈልጋሉ

ኢትዮጵያ ያሉትን የማየው በጥንቃቄ ነው፤ ለማንኛውም በፀጋ እንቀበላለን ትላለች፡፡…

View Article

ብአዴን ማን ነው (ከገብረመድህን አርአያ )

የአንድን ድርጅት ማንነቱን ከማቅረብ በፊት ቀደም ብሎ የተፈጸመውን ስህተት፣ ቀጥሎም ኢህአፓን ለማጥፋት በህወሓት እና በሻእቢያ የደረሰበትን ጥቃት አጠር ባለ መልኩ ማቅረብ አስፈላጊ ይሆናል። የስትራተረጂ ስህተት ለከባድ ወድቀት ይዳርጋል ኢህአፓ ትግሉን የጀመረው ገና በ1960 መጀመሪያ ነበር። አብዮቱ እየተቀጣጠለ ሃገር...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በድር ድርጅታችን ወደ የት እያመራ ነው? (ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽን)

በዴር ኢትዮጵያ በሰሜን አሜሪካ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊም ድርጅቶችና ግለሰቦች የተቋቋመ ድርጅት ነዉ። ድርጅቱ ሲቋቋም አራት አላማዎችን አንግቦ የተነሳ ነዉ። [ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ] Related Posts:የበድር አመራሮችን አስመልክቶ…አንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ…በጄ/ል ከማል ገልቹ የሚመራው...

View Article

በጦቢያ የአገዛዙ ባሩድ ስንተኛው የሞት ምክንያት ነው በበላይነህ አባተ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ…

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ነገ አርብ ሜይ 9 በሚኒሶታ በሚደረገው ሰልፍ ኢትዮጵያውያን ተገኝተው ድምጻቸውን በጋራ እንዲያሰሙ ጥሪ ቀረበ

(ዘ-ሐበሻ) በሃገራዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን የሚያደርገው የሚኒሶታ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ማህበር ነገ በሚኒሶታ የኦሮሞ ኮምዩኒቲ በጠራው ሰልፍ ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊና የኢትዮጵያውያን ወዳጅ የሆነ በመገኘት አንባገነኑ የሕወሓት መንግስት ሰላማዊ ጥያቄ ባቀረቡ ዜጎች ላይ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልሎች...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዴር ሡልጣን፡- ዐሥር ነገሮች (ክፍል አምስትና የመጨረሻው ክፍል)

click here for pdfባለፈው ጊዜ በተከታታይ የዴር ሡልጣንና ከዚያም ጋር የሚያያዙ ጉዳዮችን ስናነሣ ነበር፡፡ ምን መደረግ አለበት በሚለውም ዙሪያ ስድስት ነጥቦችን አንሥተናል ዛሬ የመጨረሻውን ክፍል እነሆ፡፡ 7. ዲያስጶራውን ማንቀሳቀስወደ ኢየሩሳሌም ቅዱሳት መካናትን በመሳለም ረገድ ዲያስጶራ ኢትዮጵያውያን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ግንቦት 7 በተማሪዎች እንቅስቃሴ ዙሪያ፡ “በወያኔ ዘረኛ ፕሮፖጋንዳ ተጠልፈው ሕዝብን ከሕዝብ ጋር የሚያቃቅሩ ሰዎችን አትስማ”

ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ በግፍ ሕይወታቸው ባጡ ዜጎች መርዶ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እና ቁጭት ይገልፃል፤ ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ይመኛል። ህወሓት እና አጋፋሪው ኦህዴድ በነዙት ሽብር ሳቢያ የአካል ጉዳት የደረሰባችሁ፣ የተደበደባችሁ እና ለእስር የተዳረጋችሁ ወገኖቻችንም ህመማችሁም...

View Article
Browsing all 13695 articles
Browse latest View live